Goh Betoch Bank

Bank of the Generation!                              SWIFT CODE: GOBTETAA

የተጠቆሙ እጩ የቦርድ አባላት ስም ማስታወቂያ

የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ እና ምርጫ በአስመራጭ ኮሚቴ አማካይነት እንዲከናወን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት የባንካችን የዳይሬክተሮች ቦርድ ምልመላ እና አስመራጭ ኮሚቴ በባንኩ የባለአክሲዮኖች 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ መመረጡ ይታወሳል፡፡

ኮሚቴው ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት የባንኩ ባለአክሲዮኖች እጩ የቦርድ የዳይሬክተሮችን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ማለትም ከግንቦት 07 እስከ ነሀሴ 08 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ጥቆማ እንዲያቀረብ ባደረገው ጥሪ መሠረት ከአባላት ጥቆማ የተቀበለ ሲሆን የሚከተሉት ባለአክሲዮኖች የዳይሬክተሮች ቦርድ እጩ አባላት ሆነው ለምርጫ የሚቀርቡ መሆናቸውን ያስታውቃል፡፡ በመሆኑም በቀረቡት እጩዎች ላይ ሃሳብ፣ አስተያየት ወይም ተቃውሞ ካለ እስከ ጥቅምት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. ድረስ ለጎሕ ቤቶች ባንክ አ.ማ. የዳይሬክተሮች ቦርድ ምልመላ እና አስመራጭ ኮሚቴ እንዲያቀርቡ ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የእጩ ቦርድ አባላት ስም ዝርዝር

በሁሉም ባለአክሲዮኖች የተጠቆሙ                                      ተፅዕኖ ፈጣሪ ባልሆኑ ባለአክሲዮኖች ብቻ የተጠቆሙ

  1. አቶ ጌታሁን ናና ጀንበር                                             1.  አቶ በላቸው ሁሪሳ ዳዲ
  2. አቶ ከፈኒ ጉርሙ ገመዳ                                             2.  ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አ.ማ

                                                                                (ተወካይ) አቶ ሽመልስ ገድለጊዮርጊስ (ተወካይ)

3. ወ/ሮ ፋሲካ ከበደ ተመሠለው                                     3.  ዶ/ር ውብሸት ዠቅአለ መንገሻ

4. ወ/ሮ ፅዮን አድማሱ በየነ                                           4.  ወ/ሮ መሰረት መኮንን ወልዴ

5. ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ.የተ.የግ.ማህበር          

  (ተወካይ) አቶ ታደሰ አድማሱ                                       5.  አቶ ቴዎድሮስ ታደሰ ወላንሳ             

6. ጊፍት ሪልስቴት ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

(ተወካይ) አቶ ገ/የሱስ ኢጋታ                                                ተጠባባቂዎች

7. አቶ ሰመረ አሰፋ በሻህ                                                 1. ወ/ሮ ሀረገወይን ከበደ ወ/ማርያም                 

8. አቶ ዘመተ ሥዩም አራጋው                                          2. ዶ/ር ሞላልኝ ቢተው አስረስ

9. አቶ ሳምሶን ተስፋዬ ማሞ                                        

10. ወ/ሮ ሮማን ፊቃደ ደስታ                                                       

11. አቶ ያሬድ ወንድይፍራው ኃይሌ

12. ወ/ሮ የዚህዓለም ጥላሁን  ደምሴ

   ተጠባባቂዎች

  1. አቶ ሙሉዓለም መርዕድ በላይ
  2. ወ/ሮ ማርታ በየነ ደግፌ
  3. አመርጋ ካሳ አምደታ
  4. በላይ ወልደየስ ወልደስላሴ (ፕ/ር)

ጎሕ ቤቶች ባንክ አ.ማ.

የዳይሬክተሮች ቦርድ ምልመላ እና አስመራጭ ኮሚቴ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *