በባንኩ የምስረታ ወቅት በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ፊት ቀርበው ያልፈረሙ ባለአክሲዮኖችን ይመለከታል
አስፈላጊውን የባለአክሲዮንነት ቅድመ ሁኔታ ያላሟሉ አክሲዮን ገዢዎች:
Read Moreአስፈላጊውን የባለአክሲዮንነት ቅድመ ሁኔታ ያላሟሉ አክሲዮን ገዢዎች:
Read Moreጉዳዩ፡ በባንኩ የምስረታ ወቅት በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ፊት ቀርበው ያልፈረሙ ባለአክሲዮኖችን ይመለከታል፡ በባንኩ ምስረታ ወቅት በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ፊት ቀርበው ያልፈረሙ ባለአክሲዮኖችን በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ተገኝተው አስፈላጊዉን ማለትም
Read Moreየዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የምርጫ ውጤት ጎሕ ቤቶች ባንክ አ.ማ. ባከናወነው 2ኛ የባለአክሲዮኖች መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በተደረገው የዳይሬክተሮች ቦርድ ምርጫ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የመጽደቁ ሂደት እንደተጠበቀ ሆኖ የእጩ አዲስ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት
Read Moreየተጠቆሙ እጩ የቦርድ አባላት ስም ማስታወቂያ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ እና ምርጫ በአስመራጭ ኮሚቴ አማካይነት እንዲከናወን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት የባንካችን የዳይሬክተሮች ቦርድ ምልመላ እና አስመራጭ ኮሚቴ በባንኩ
Read Moreለጎሕ ቤቶች ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች የተደረገ የመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ጎሕ ቤቶች ባንክ አ.ማ. ሁለተኛ ዓመታዊ መደበኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ሕዳር 15 ቀን 2016ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ አዲስ አበባ በሚሊኒየም
Read Moreባንካችን ለሁሉም ባለአክሲዮኖች ለገዙት አክስዮኖች ማረጋገጫ ሰርተፍኬት አዘጋጅቶ እየሰጠ ይገኛል። ነገር ግን በተለያየ ምክንያት አክሲዮን ሰርተፍኬቶቹን በአስቸኳይ የምትፈልጉ ካላችሁ ለአክሲዮን ክፍላችን ብታሳውቁ በቅድሚያ ተዘጋጅቶ መወሰድ ትችላላችሁ። እስካሁን የተዘጋጀላችሁና በፅሁፍ መልእክት
Read Moreየዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ እና ምርጫ በአስመራጭ ኮሚቴ አማካይነት እንዲከናወን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት የባንካችን የዳይሬክተሮች ቦርድ ምልመላ እና አስመራጭ ኮሚቴ በባንኩ የባለአክሲዮኖች 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ መመረጡ
Read Moreጎሕ ቤቶች ባንክ በአዲስ አበባ አራት ኪሎ ተጨማሪ ቅርንጫፉን በመክፈት ሥራ አስጀምሯል፡፡ ባንኩ ወደ ሥራ ከገባበት ከጥቅምት ወር 2014 ዓ.ም. ጀምሮ የቅርንጫፎችን ብዛት ስምንት ማድረስ ችሏል፣ ጎሕ ቤቶች ባንክ እስከ
Read Moreአዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 ዓ.ም በአገራችን የመጀመሪያውና ብቸኛው የግል የቤት ብድር አቅራቢ ባንክ የሆነው ጎሕ ቤቶች ባንክ ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር በጋራ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ የመግባቢያ
Read Moreአዳማ ህዳር 8 ቀን 2015 ዓ.ም፤ ጎሕ ቤቶች ባንክ ስድስተኛ ቅርንጫፉን በአዳማ ከተማ በመክፈት ሙሉ የባንክ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው፡፡ በዕለቱ የተለያዩ የመንግስት መ/ቤት ተወካዮች፣ የባንኩ የቦርድና
Read More